ዮፍታሔ ንጉሤ እና ስራዎቹ
- 1) ጥቅም ያለበት ጨዋታ (ተውኔት) 1923
- 2) ተአምራዊው ዋሽንት (ተውኔት) 1923
- 3) ምስክር (ተውኔት) 1924
- 4) ሙሽሪት ሙሽራ (ተውኔት) 1924
- 5) ያማረ ምላሽ (ተውኔት) 1924
- 6) የሆድ አምላኩ ቅጣት (ተውኔት) 1924
- 7) ዳዲ ቱራ (ተውኔት) 1925
- 8) የሕዝብ ፀፀት ፣ የእመት በልዩ ጉዳት (ተውኔት) 1926
- 9) አባት ንጉሳችንን ፈጣሪ ይጠብቅ (ተውኔት) 1927
- 10) ሙሾ በከንቱ (ተውኔት) 1927
- 11) የደንቆሮዎች ቲያትር (ተውኔት) 1928
- 12) ጎበዝ አየን (እለተ ቄጥሩ) (ተውኔት) (የታተመ) 1928
- 13) ስለ አያ ከምሲና ስለእነ ባንተይቀጡ (ተውኔት)
- 14) እያዩ ማዘን (ተውኔት) 1934
- 15) አለም አታላይ
- 16) ደብረ ፅዮን
- 17) መሸ በከንቱ ስራ ለፈቱ (ተውኔት)
- 18) ጠረፍ ይጠበቅ (ተውኔት)
- 19) ዕልበተ ፀሐይ (ተውኔት) 1935
- 20) ንጉሡና ዘውዱ (ተውኔት) 1938
- 21) አፋጀሽኝ (ተውኔት) (የታተመ) 1958
{upcoming}
{work}=21 ስራ
{first}=1923
{last}=1958