መኮንን እንዳልካቸው እና ስራዎቹ
- 1) የደም ምንጭ 1939
- 2) ዦሮ ጠቢ
- 3) የአይሁድ አንበሳ ለምን ተሸነፈ?
- 4) የደም ድምጽ (ተውኔት) 1940
- 5) የድሆች ከተማ 1941
- 6) ከቡቃያ እስከ መከር 1946
- 7) ወልደ ጻድቅ
- 8) የቃየል ድንጋይ (ተውኔት)
- 9) ሣልሳዊ ዳዊት (ተውኔት) 1943
- 10) ሐሳብና ሰው 1943
- 11) ዓለም ወረተኛ (ያይኔ አበባ) (ተውኔት) ----
- 12) የደም ዘመን 1947
- 13) አርሙኝ - መጽሐፍ የዓለምን ምሬት ማጣፈጫ ማር ነው 2ኛ እትም 1947
- 14) የህልም ሩጫ 1949
- 15) የፍቅር ጮራ 1949
- 16) መልካም ቤተሰቦች 1949
- 17) ጣይቱ ብጡል (ተውኔት) 1950
- 18) አልሞትሁም ብዬ አልዋሽም (ተውኔት) 1952
- 19) ሰው የእውቀት ማዕድን ነው 1953
- 20) ፀሐይ መስፍን 2ኛ እትም 1960
{upcoming}
{work}=20 ስራ
{first}=1939
{last}=1960