Muhammad Jamal Mukhtar


ሙሐመድ ጀማል ሙኽታር እና ስራዎቹ

  • 1) የሶላት መማሪያ 1980
  • 2) ጾምና አፈጻጸሙ 1980
  • 3) የቀብር ስነሥርዓት (አል ጀናእዝ) 1982
  • 4) ሰብአዊ መብት በእስላም 1982
  • 5) እስላማዊ አነዋነዋር (ትርጉም) 1982
  • 6) የእስላም መሠረተ ሃሳቦች: ሳይንሳዊና ፍልስፍናዊ አቀራረብ (ክፍል አንድ) (ትርጉም) 1982
  • 7) የእስላም መሠረተ ሃሳቦች: ሳይንሳዊና ፍልስፍናዊ አቀራረብ ክፍል 2 (ትርጉም) 1982
  • 8) እስላም ምንድነው (ትርጉም) 1982
  • 9) መርሐ እስላም (ትርጉም) 1982
  • 10) ሐጅ አፈጻጸሙና ፍልስፍናው 1982
  • 11) ሐሊልና ሐራም (ምጥን ትርጉም) 1982
  • 12) ተውሒድና ደንቦቹ (ትርጉም) 1982
  • 13) የእምነት መሰረቶች ትንታኔ (ትርጉም) 1985
  • 14) የሙስሊሞች ዐቂዳ (ጣሃዊያ) (ትርጉም) 1986
  • 15) ሦስቱ መሰረታዊ መርሕ (ትርጉም) 1986
  • 16) እውነተኛው ሃይማኖት (ትርጉም) 1986
  • 17) ጦሃራ ሶላትና ጀናዛ (ትርጉም) 1986
  • 18) የሙስሊም ተማሪዎች ሚና (ትርጉም) 1986
  • 19) ሙስሊም መሆን (ትርጉም) 1986
  • 20) እስላም በተከታዮቹ አለመንቃትና በዓሊሞቹ ድክመት መካከል (ትርጉም) 1986
  • 21) አስፈላጊ ትምሕርት ለመላው ሕዝብ (ትርጉም) 1987
  • 22) ትክክለኛ ዐቂዳና ተጻራሪው (ትርጉም) 1987
  • 23) የአህሉ ሱንና ወል ጀማዓ ዐቂዳ (ትርጉም) 1987
  • 24) ሪያዱ ሷሊሒን 1 (ትርጉም) 1987
  • 25) የሐጅና ዐምራ አፈጻጸም (መናስክ) 1987
  • 26) የታላቁ ነብይ የሙሐመድ ታሪክ - አስተምሕሮና አብነት (ትርጉም) 1987
  • 27) የሴቶች ስፍራ በእስላም (ትርጉም) 1987
  • 28) ዓይነተኛይቱ ሙስሊም ሚስት (ትርጉም) 1987
  • 29) እስላማዊ ስነምግባርና ኣዳብ (ትርጉም) 1987
  • 30) እንስሳት በእስላም (የልጆች መጽሐፍ) (ትርጉም) 1987
  • 31) ሙስሊም - ክርስቲያን ትስስር ማጥበቅ (ትርጉም) 1987
  • 32) እስልምና ክርስትና - ንጽጽራዊ አቀራረብ (ትርጉም) 1987
  • 33) ክርስቶስ በእስላም ዘንድ (ትርጉም) 1987
  • 34) እየሱስ በቁርኣን (ትርጉም) 1987
  • 35) እስላም መሰረታዊ መርሆዎቹና ባሕርያቱ (ትርጉም) 1987
  • 36) ፍኖተ እስላም (ትርጉም) 1987
  • 37) መጪው ዘመን የእስላም ነው (ትርጉም) 1987
  • 38) Amantii Dhugaa (ትርጉም) 1988
  • 39) ቅዱስ ቁርኣን ትርጉምና ማብራሪያ (ተፍሲር 1) 1988
  • 40) ቅዱስ ቁርኣን ትርጉምና ማብራሪያ (ተፍሲር 2) 1988
  • 41) ቅዱስ ቁርኣን ትርጉምና ማብራሪያ (ተፍሲር 3) 1988
  • 42) ሪያዱ ሷሊሒን 2 (ትርጉም) 1988
  • 43) ስለ እየሱስ እውነተኛው መረጃ (ትርጉም) 1988
  • 44) የአህሉ ሱንና ወል ጃማዓ ዐቂዳ አጠቃሊይ መርሕ (ትርጉም) 1989
  • 45) የእስላምና የኢማን መሰረቶች (አርካኑል እስላም) (ትርጉም) 1989
  • 46) ሪያዱ ሷሊሒን 3 (ትርጉም) 1989
  • 47) ፍቅህ መዝሀቦች አመጣጥና ዕድገት (ትርጉም) 1989
  • 48) የነብዩ ሙሐመድ ሕይወት (ትርጉም) 1989
  • 49) ሴቶችና ቤተሰባዊ ሕይወት በእስላም (ትርጉም) 1989
  • 50) ጎሐ እስላም (ትርጉም) 1989
  • 51) ፍቅሁ ሱንና (1) (ትርጉም) 1990
  • 52) ስርየት በተውበት (ትርጉም) 1990
  • 53) በሥዕል የተደገፈ የዕባዳዎች አፈጻጸም ፍቅህ (ትርጉም) 2004
  • 54) ጌታዬ አሊህ ነው (ትርጉም) 2004
  • 55) ወደ ደስተኝነት የሚወስድ መንገድ (Road to Happiness) (ትርጉም) 2004
  • 56) መታደልን ፍለጋ (ትርጉም) 2004
  • 57) እስላምን ለመገንዘብ (ትርጉም) 2004
  • 58) እናንተ ያመናችሁ ሆይ!(ትርጉም) 2012
  • 59) የሙስሊም ሥነ ምግባር (ትርጉም) 2012
  • 60) ግብረ-ገብነትና ሥነ ምግባር በእስላም (ትርጉም) 2012
  • 61) መጽሐፍ ቅዱስ ቅዱስ ቁርኣን እና ሳይንስ: ቅዱሳን መጻሕፍት በሳይንሳዊ መነጽር ሲመረመሩ (ትርጉም) 2012
  • 62) የንጉሠ ነገሥት ኢያሱ የፍትሕ የእኩልነትና የመቻቻል ራእይ እና የኢትዮጵያ ዐጼዎች ሙስሊሞችን የመጨቆን እና የማግለል ቋሚ ፖሊሲ 2012
{upcoming} {work}=62 ስራ {first}=1980 {last}=2012

ስለ ጸሐፊው/ዋ እርሶ የሚያውቁት የተለየ ነገር ካለ፣ እዚህ ሲጠቀስ የጎደለ ነገር ከተሰማዎት፣ አዲስ ተጨማሪ ስራ ሲያገኙም ኮመንት መስጫው እርሶን እየጠበቀ ነው።

Comment

Ads

advert
advert